ጥናት 2 ጥያቄዎች
ውግዘት (1:6-10)
በክርስቶስ
ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤ |
|
እርሱ ግን
ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ። |
|
ነገር ግን
እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። |
|
አስቀድመን
እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን። |
|
ሰውን ወይስ
እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ
ባልሆንሁም። |
ጥያቄዎች
- ጳውሎስ እደነቃለው ማለቱ ምን ማለት ነው?
- ልዩ ወንጌል ምን አይነት ነው?
- የተረገመ ይሁን ማለት ምን ለማለት ነው?
- የክርስቶስ ባሪያ ምን አይነት ባህሪ አለው?
1.እደነቃለሁ=የስገርመኛል በዝህ አጭር ጊዜ ውስጥ ከመጀመሪያው የወንጌል መልዕክት መንሸራተተቹ::
ReplyDelete2.መዳን በእየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት በማመን የምገኝ ፅድቅ መሆኑን እየታወቀ :ከዝህ የተለየ ወንጌል ማለት ነው::
3.የተረገመ-የተወገዘ :የተተዐ ይሁን
4.ለመንፈስ ቅዱስ አሰራር የተመቻቸ በእግዝሀብሄር ፍቃድ የምመላለስ