ትውውቅ መግቢያ (1:1-5) ጥያቄዎች
ትውውቅ መግቢያ (1:1-5)
ወደ ገላትያ ሰዎች 1 |
||
በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታንም ባነሣው በእግዚአብሔር አብ ሐዋርያ የሆነ እንጂ ከሰዎች ወይም በሰው ያልሆነ ጳውሎስ ከእኔም ጋር ያሉት ወንድሞች ሁሉ፥ ወደ ገላትያ አብያተ ክርስቲያናት፤ |
||
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። |
||
ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ። |
||
ለአብ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን። |
ጥያቄዎች
1. ጸሃፊው ስለ ራሱ ምን ይላል? ሃዋርያነቱን እንዴት ይታያል?
2. ገላትያ አብያተክርስቲያናት ሲል ምን ማለቱ ነው?
3. ይህንን ዓለም ከ ደህንነት ፤ ከአብ እና ወልድ እንዲሁም ከ ሃጥያት ጋር ያላቸውን ግንኙነት አብራሪ
ተዛምዶ
1. ከዚህ ጥናት ምን እንማራለን ?
Comments
Post a Comment